የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ያገለገሉ ማሽነሪዎችና መለዋወጫዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen(Sep 07, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

ያገለገሉ ማሽነሪዎችና መለዋወጫዎች

የግልፅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡– DIS 01/2017

ድርጅታችን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ያገለገሉ የተለያዩ አይነት ፎርክ ሊፍቶችን፣ ኢምፒቲ ኮንቴይነር ማንሻ ማሽኖችን፣ የተርሚናል ትራክተሮችን፣ የውሃ ታንከር ትሬለርን፣ ትራክተርን፣ ሪችስታከርን፣ ትራክተርን፣ ታይር ሪካፕ ማሽነሪን፣ ኮንከሬን ማሽንንና የማሽነሪ መለዋወጫ የሆነ የማሽን ሞተር ጊርቦክስ፣ ሃይድሮሊክ ሲሊንደር ፒስተን፣ ሊፍቲነገ ሲሊንደር፣ ስቲሪንግ ሲሊንደር፣ ትራንስሚሽን ጊር ቦክስ እንዲሁም የማሽነሪ አታችመንት የሆኑ ፔፐር ሮል ክላምፕን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም በግልፅ ጨረታው ለመሳተፍና ለመወዳደር ፈቃደኛ የሆነ ተጫራች ይህ ማስታወቂያ እሁድ ጳጉሜን 2 ቀን 2017 . በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው እስከ ሚታሸግበት አርብ መስከረም 9 ቀን 2018 . ዘወትር በሥራ ሰዓት 230 እስከ 600 ሰዓት እና ከሠዓት 800 እስከ 1100 ሰዓት እና አርብ መስከረም 9 ቀን 2018 . 2:30 እስከ 400 ሰዓት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ለገሀር ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 3 ፎቅ በመክፈል ሰነዱን 6 ፎቅ መውሰድና በጨረታ ሂደቱ መሳተፍ ይቻላል።

ተጫራቾች ንብረቶቹን ለማየት ማስታወቂያው ከወጣበት እሁድ ጳጉሜን 2 ቀን 2017 . ጀምሮ ጨረታው እስከ ሚታሸግበት አርብ መስከረም 9 ቀን 2018 . ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ 230 እስከ 600 እና 800 እስከ 11100 ሰዓት እና አርብ መስከረም 9 ቀን 2018 . 230 እስከ 400 ሰዓት በአካል በቃሊቲ ወደብና ተርሚናል እና በሞጆ ሎጀስቲክስ ማዕከል የጨረታ ሰነድ የገዙበትን ማስረጃ በማሳየት መመልከት ይችላሉ።

ጨረታው አርብ መስከረም 9 ቀን 2018 . 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለገሀር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች በክፍል ሁለት ላይ በሚፈልጉት የንብረት አይነት ላይ የመወዳደሪያ ዋጋቸውን .. ጨምሮ በመሙላት እና ለሚወዳደሩበት የንብረት አይነት የተቀመጠውን 20% (ሃያ በመቶ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) በተቋሙ ትክክለኛ ስም የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ (Ethiopian Shipping & logistics) በማሠራት ከጨረታ ሰነዱ ጋር በፖስታ በማሸግ 8፡ዐዐ ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል።

በጨረታ መክፈቻው ሰዓት፣ እለትና ቀን ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በራሳቸው ፈቃድ ካልተገኙ ተቋሙ ጨረታውን ከመከፈት አይታገድም።

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስለጨረታው ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡– 011-5-54-93-04/ 0951-41-42-04 ማብራሪያ ማግኘት ይቻላል።

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ