የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ለመምሪያው የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ጨረታዎችን በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 14, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር A.K.K.K.P.D./NCB 001/2018 ዓ/ም 

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት ለመምሪያው የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ጨረታዎችን በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ሲሆን፦

ሎት

የጨረታ ዓይነት

የናሙና መለያ

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

1

የጽህፈት መሳሪያዎች፤

ናሙና የሚቀርብባቸው

60,400

00

2

የአይ (ICD) መለዋወጫ ዕቃዎች፤

ናሙና የሚቀርብባቸው

40,900

00

3

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገናና ዕድሳት

ናሙና የሚቀርብባቸው

6,000

00

4

የጽዳትና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፤

ናሙና የሚቀርብባቸው

15,200

00

5

የህትመት ውጤቶች፣

ናሙና የሚቀርብባቸው

25,500

00

6

የተሽከርካሪዎች ጎማ፤ ወንበር ልብስ፤ የዝናብና ፀሐይ መከላከያ ሸራ ከነመወጠሪያው ብረት እና የመኪና ሰርቪስ ዕቃዎች፣

ናሙና የሚቀርብባቸው

71,000

 

00

7

ለስልጠና የታሸገ ውሃ

ናሙና የሚቀርብባቸው

11,100

00

8

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

ናሙና የሚቀርብባቸው

47,500

00

9

የኤሌክትሪክ የቧንቧና የህንፃ መሳሪያዎች

ናሙና የሚቀርብባቸው

27,000

00

10

የተለያዩ ደንብ አልባሳቶች ግዥ እና ልብስ ስፌት አገልግሎት

ናሙና የሚቀርብባቸው

68,800

00

11

የተጠርጣሪዎች ቀለብ አቅርቦት ግዥ

ናሙና የሚቀርብባቸው

20,000

00

12

የመጸዳጃ ቤት ፈሳሽ ማስመጠጥ አገልግሎት

ደጋፊ ሰነድና ሊብሬ

8,000

00

13

የተሽከርካሪዎች ጎማዎች ጥገናና ዕድሳት (ጎሚስታ)

 

2,000

00

14

የክበብ ጨረታ ለመምሪያውና 9 ፖሊስ ጣቢያ

 

67,000

00

15

የቋሚ ዕቃዎች

ናሙና የሚቀርብባቸው

69,000

00

                                                                                                                                                                                  ድምር ብር

539,400

 

ስለዚህ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።

  1. የታደሰ ምዝገባ ፈቃድና ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን እና በዘርፉ የተሰማሩ ለመሆናቸው በጀርባው ይመልከቱ የሚል ፅሁፍ በግልፅ ማቅረብ አለባቸው።
  2. የግብር ከፋይ መለያ የያዘ (Tin) ሠርተፍኬት
  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
  4. የመንግስት /ቤቶች ለሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የዌብ ሣይት የሚረጋገጥ ይሆናል።
  5. ጥቃቅንና አነስተኛ በሚያመርቱት ምርት ብቻ ልዩ አስተያየት ይደረጋል።
  6. አማራጭ ዋጋ እና አማራጭ ዕቃ በዚህ ጨረታ ማቅረብ አይቻልም።
  7. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ የጨረታ ውጤቱ እንደታወቀ ተመላሽ የሚሆን በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ተብሎ በተዘጋጀው ከባንክ በተመሰከረለት .. ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  8. በጨረታ ውጤቱ አሸናፊ መሆኑን ከታወቀ 8 ቀን ጀምሮ 10% የውል ማስከበሪያ ዋስትና ለአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ተብሎ በተዘጋጀው ከባንክ በተመሰከረለት .. ማስያዝና ውል መዋዋል ይኖርባቸዋል።
  9. ማንኛውንም ተጫራቾች ቴክኒካል ሰነዶችንና የዋጋ ማቅረቢያዎችን /ፋይናሻል ሰነዶች በተለያየ ፖስታ ታሽጎ ለየብቻ እና የሚያስገባው ሰነድ ፋይናሻል የጨረታ ሰነድ አንድ ኦሪጅናልና አንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የጨረታ ሰነዱን ቁጥር የሚጫረትበትን ዕቃ አይነት በትክክል መፃፍ እንዲሁም በፖስታውና በገዙት ሙሉ የጨረታ ሰነድ ላይ ፈርመውና ማህተም በመምታት ማስገባት ያለበት ሲሆን፣ ስርዝ ድልዝ በፍሉድ የጠፋ ሰነድ ዋጋ ያልተሞላበት ዝርዝር ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን።
  10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያሲዙት ... ከቴክኒክ ሰነዶችጋር በአንድ ላይ ታሽገው መቅረብ አለባቸው።
  11. በጨረታ አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን ወይም አገልግሎቱን በራሳቸው ትራንስፖርት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሚገኘው የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ግምጃ ቤት ወይም በክፍል 6 በፍላጎት መግለጫው በተጠቀሰው የማስረከቢያ ቦታ ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው።
  12. በጨረታ ሰነድ በክፍል 6 ውስጥ በሚገኘው የፍላጎት መግለጫ ላይ በሚገለፀው መሰረት ጨረታ ሰነዱ ላይ በቀረበው መሰረት ናሙና ማቅረብ አለበት።
  13. ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙናም ሆነ አሸናፊ መሆናቸው ሲረጋገጥ የሚያቀርቡአቸው ዕቃዎች ፖሊስ መምሪያው ባወጣው ፍላጎት መግለጫ /specification/ መሰረት መሆኑን በመምሪያው የጥራት ኮሚቴ ወይም በኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ኤጀንሲ አማካኝነት የሚረጋገጥ ይሆናል።
  14. ናሙናው ግቢ መሆን ያለበት ጨረታው ከሚከፈትበት ከአንድ ቀን በፊት መሆን አለበት።
  15. ተጫራቾች ጎጃም በረንዳ አስፋው ወሰን ሆቴል ጎን በሚገኘው /ቤት 5 ፎቅ ግዢ /ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
  16. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 230 እስከ 1130 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ በ11ኛው ቀን እስከ ጠዋቱ 400 ሠዓት ድረስ ጨረታው ክፍት ሆኖ ቆይቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሠዓት ታሽጎ በዛው ዕለት 0430 ሰዓት ተጫራቾችና የሚመለከታቸው አካላት ባሉበት በመ/ቤቱ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል።
  17. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
  18. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለበለጠ መረጃ በስ/ቁጥር 011 273 3735 ወይም 011 273-3404

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *