የውሃ ስራዎች ኮርፖሬሽን ያገለገሉ የተለያዩ ማሽነሪዎችንና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም መለዋወጫዎችን ለመሸጥ ያወጣውን የጨረታ ማስታወቂያ ላይ ማራዘሚያ አድርጎበታል


Addis Zemen(Oct 31, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የሽያጭ ጨረታ ጊዜ ማራዘም ማስታወቂያ

በኮርፖሬሽናችን በቁጥር ውስኮ/1354/GT1-1 በቀን 03/02/2018 . በተፃፈ ደብዳቤ መሠረት ያገለገሉ የተለያዩ ማሽነሪዎችንና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም መለዋወጫዎችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 10/2/2018 . በግልጽ /ቁጥር 45/2018 . የሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ መውጣቱ ይታወቃል።

ይሁን እንጅ ከደንበኞች በቀረበ አስተያየት መሠረት የጨረታ ጊዜውን ማራዘም አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል። ስለሆነም ጨረታው ለተከታታይ 8 ቀናት የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን፤ ህዳር 3 ቀን 2018 . ከጠዋት 400 ሠዓት ላይ ተዘግቶ በዕለቱ 430 ላይ ህጋዊ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑ እንገልፃለን።

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/68f76b750a538abbb6000001 

የውሃ ስራዎች ኮርፖሬሽን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *