በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት የጣውላ ምርት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት የጣውላ ምርት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 12, 2026)

የጣውላ ምርት ግልጽ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር OFWE/XA07/2018

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት በእያንዳንዱ የጣውላ ዓይነት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

መጀመሪያ ጊዜ የወጣ

1. በአርሲ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ የተዘጋጀ ጣዉላ፤

2. በጅማ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ የተዘጋጀ ጣዉላ፤

3. በባሌ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ የተዘጋጀ ጣዉላ

4. በቦረና ጉጂ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያዎች ላይ የተዘጋጀ ጣዉላ፤

5. በፊንፊኔ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ ተከፋፍሎ የተዘጋጀ ጣዉላ፤

6. በሐረርጌ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ ተከፋፍሎ የተዘጋጀ ጣውላ

7. በኢሉአባቦራ //ቤት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ የተዘጋጀ ጣውላ፤

8. በወለጋ //ቤት የእንጨት በተለያዩ የእንጨት መሰንጠቂያ ላይ የተዘጋጀ ጣውላ

በመሆኑም

  1.  የጣዉላ የቤትና የቢሮ እቃዎችና ተዛማጅ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ ድርጅቶች እና ግለሰቦች እንዲሁም Tin number ያላቸውና እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ ስለ ጨረታዉ ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጽ የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዳቸው 200/ ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ቀበና ሺል ኦይል ሊቢያ አጠገብ በሚገኘው የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ዋና /ቤት 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 እና ጨረታው በሚወጣበት በጂማ //ቤት (ጂማ) በኢሉአባቦራ //ቤት (መቱ) በአርሲ //ቤት (አርሲ ነጌለ) ፊንፊኔ //ቤት (ፊንፊኔ) በሐረርጌ //ቤት (ጭሮ) በቦረና ጉጂ //ቤት (አዶላ) በባሌ //ቤት (ጎባ) በወለጋ //ቤት (ግምቢ) በመግዛት በጨረታው መሣተፍ ይችላሉ፡፡
  2.  ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታተይ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
  3. ጨረታው የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት በጨረታው ሰነድ ውስጥ ይገለጻል፡፡
  4. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid bond) የሚሆን ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ 5% በማስላት በድርጅቱ ዋና /ቤት የምትጫረቱ አዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ ከሚገኙ ባንኮች በቅ//ቤት የምትጫረቱ /ቤቱ ከሚገኝበት ከተማ በባንክ በተረጋገጠ ደረሰኝ (cpo) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ተጨማሪ መረጃ www.oromiaforest.et 

በስልክ ቁጥር 0111240249 ደውለው መጠየቅ ይችላ::

የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *