ዳሸን ባንክ አ.ማ. ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሽጣል – test3.diretenders.com

ዳሸን ባንክ አ.ማ. ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሽጣል


Reporter (Apr 22, 2026)

በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/0015/26

ዳሸን ባንክ . በአዋጅ ቁጥር 90/97 እና 1147/11 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የሚከተለውን የተበዳሪ ወይም የአስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሽጣል::

 

የተበዳሪው ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የአስያዥ ስም

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የንብረቱ አይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበት

ዞን

ወረዳ/ቀበሌ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት

ቀን

ሰዓት

ቦታ (ጅማ)

1

ቤንች ማጂ የጫካ ቡና አምራች ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን

ኮርፖሬት ባንኪንግ

ተበዳሪው

ቤንች ሸኮ

ሰሜን ቤንች/ ዲዙ

412146/ 2011

2.5 ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

2,756,546

ግንቦት 24 ቀን 2018 .

4:00-6:00

ጅማ ድስትሪክት

2

ቤንች ሸኮ

ሸኮ/ፈጀቃ

1972/ተመ-9

3-ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

2,749,837

ግንቦት 24 ቀን 2018 .

ጅማ ድስትሪክት

3

ቤንች ሸኮ

ሽኮ/ሸሸቃ

1971/ተመ-9

3-ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

3,694,769

ግንቦት 24 ቀን 2018 .

8:00-10:00

ጅማ ድስትሪክት

4

ቤንች ሸኮ

ደቡብ ቤንች/ ጃንቹ

////2890

3.5 ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

3,064,215

ግንቦት 24 ቀን 2018 .

ጅማ ድስትሪክት

5

ቤንች ሸኮ

ሸኮ/በርጊ

1970/ተመ-9

3-ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

2,729,103

ግንቦት 25 ቀን 2018 .

4:00-6:00

ጅማ ድስትሪክት

6

ቤንች ሸኮ

ሸኮ/ጎትቃ

1974/ተመ-9

2.03 ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

2,448,752

ግንቦት 25 ቀን 2018 .

ጅማ ድስትሪክት

7

ቤንች ሸኮ

ሽኮ/ኢተካ

1969/ተመ-9

3-ሄክታር

እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት

2,504,567

ግንቦት 25 ቀን 2018 .

8:00-10:00

ጅማ ድስትሪክት

ማሳሰቢያ

1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ስም የተዘጋጀ የባንክ ክፍያ ማዘዣ(C.P.O) በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ::

2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፅው ቀን እና ሰዓት ጅማ በጅማ ድስትሪክት /ቤት ህንጻ ላይ ይካሄዳል::

3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ፣ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል::

4. ዲዙ ወረዳ በስተቀር ለጨረታ የቀረቡት እርጥብ ቡና መፈልፈያ አገልግሎት የሚውሉ ኢንዱስትሪ ቦታዎች እና የቡና ማጠቢያ ማሽኖችን ይጨምራል::

5. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም:: በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::

6. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይቻላሉ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል::

7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል::

8. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል::

9. የጨረታው አሸናፊ መሆኑን የሚታወቀው የአሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ ከባንኩ ሲደርሰው ብቻ ነው::

10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-1704549 ወይም 011-1704038 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ዳሽን ባንክ .


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *