Reporter (May 10, 2026)
የሐራጅ ማስታወቂያ
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990፣ 1147/2011 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል::
1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
2. የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል::
3. የተሽከርካሪው ጨረታ የሚከናወነዉ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 በሚገኝ ወመሳኮ ሕንጻ 6ኛ ፎቅ ይሆናል::
4. የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል::
5. የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል::
6. መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ:: ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
7. በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል::
8. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል::
9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::
ተሽከርካሪ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የመያዣ ሰጭው ስም |
የተሽከርካሪው ዓይነት እና የተመረተበት ዘመን |
የሰሌዳ ቁጥር |
የሻንሲ/ሴሪያል ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፣ |
|
1 |
ምህረትአብ ደስታ |
ምህረትአብ ደስታ |
አውቶሞቢል(2008) |
አአ-02-93533 |
LLV2A2A16 90046566 |
LF479Q3* 090300236* |
270,000.00 |
ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪዉ ስም |
የመያዣ ሰጭዉ ስም |
መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ |
የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር |
የንብረቱ አገልግሎት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት |
|
1 |
ጌታሁንና ቤተሰቡ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግ.ማህበር |
ጌታሁን ሲዳ |
አዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 |
457 ካ.ሜ |
G+3 የንግድ እና የመኖሪያ ቅይጥ |
AA000050904315 |
47,350,000.00 |
ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
2 |
አብይ ታደለ |
አባይነሽ ቢርቦ |
ሻሸመኔ ከተማ አፖስቶ ክ/ከተማ ቀበሌ 03 |
500 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
B/0205 |
4,400,000.00 |
ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
3 |
አብይ ታደለ |
ግርማ ታደለ |
ሻሸመኔ ከተማ አፖስቶ ክ/ከተማ ቀበሌ 03 |
316.4 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
B/0206 |
2,300,000.00 |
ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30 |
|
4 |
እዮብ ተስፋዬ |
ታመነ ሽብሩ |
ወረዳ ወናጎ/ቀበሌ ቱማታ ጭረቻ |
20,500 ካ.ሜ |
የእሽት ቡና ሳይት |
0638-C3-077047 07-05-01-005-02285 |
4,800,000.00 |
ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
5 |
ተመስጌን ፀጋዬ |
ተመስጌን ፀጋዬ |
ጊምቢቹ ከተማ 01 ቀበሌ
|
521 ካ.ሜ |
ንግድ |
ጊ/ከ/1770/2003 |
6,700,000.00 |
ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
6 |
ጃሞ የግብርና ምርቶች ጅምላ ንንድ ኃ/የተ/የግል ማህበር |
የሻምበል ሽታየ |
ፍኖተሰላም ከተማ 02 ቀበሌ |
200 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
381/20/2011 |
1,350,000.00 |
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
7 |
ንጉሴ አሱባልዉ |
ንጉሴ አሱባልዉ |
ቡሬ ከተማ 02 ቀበሌ |
337.5 ካ.ሜ |
ድርጅት |
2069/2003 |
2,400,000.00 |
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
8 |
ታደሰ አንዳርጌ |
ታደሰ አንዳርጌ |
ደብረታቦር ከተማ 04 ቀበሌ |
200 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
AM0070408/6006 |
1,050,000.00 |
ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
9 |
አስናቀዉ ጌታነህ |
አስናቀዉ ጌታነህ |
ደብረታቦር ከተማ 04 ቀበሌ |
150 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
8.2/1690/769/15 |
1,300,000.00 |
ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30 |
ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::