የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መቱ ሪጅን ንብረት የሆኑ የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መቱ ሪጅን ንብረት የሆኑ የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 01, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ////ገጨ-008/2018

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መቱ ሪጅን ንብረት የሆኑ የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ቁጥር

የዕቃው ዓይነት

የሚገኝበት ቦታ

ኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ (CPO)

የጨረታው መዝጊያ ቀን

የጨረታው መክፈቻ ቀን

ሎት 1

ትልቁ ጎማ ባለ ክር 12.00.20

 

በቁጥር

46

5736.00

ሰኔ 01/2018 . 800 PM

ሰኔ 01/2018 . 830 PM

ትንሹ ጎማ ባለ ክር 7.50.16

በቁጥር

190

ትንሹ ጎማ ባለ ሽቦ 7.50.16

በቁጥር

144

ባትሪ70A

በቁጥር

10

264.00

ባትሪ60A

በቁጥር

5

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልግ ድርጅት ወይም ገለሰብ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

1. ተጫራቾች ዝርዘር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅታችን አካውንት ቁጥር (EU Account No, 1000254144127) የማይመለስ ለሎት-1 ብር 500 /አምስት መቶ/ ገቢ በማድረግ ዘወትር በሥራ ሰዓት መቱ ሪጀን ቢሮ ሕንፃ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የመቱ ሪጅን ቢሮ 2 ፎቅ በመምጣት የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ ገዝተው ዘወትር በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 0200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት፡ ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 700 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Security) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ ስማቸውን እና ጨረታ ቁጥሩን በመገለፅ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ከቀኑ 0800 ሰዓት ድረስ ብቻ በተጠቀሰ አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

5. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቱ ሪጅን ህንፃ 2 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ ይከፈታል፡፡

6. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 047 141 4620 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ(አማራጭ) ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መቱ ሪጅን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *