Addis Zemen (Jul 21, 2026)
የሐራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
ለሐራጅ የቀረበው የተሽከርካሪ ዝርዝር መግለጫ |
የተሰራበት ዘመን
|
የሃራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
|
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት |
ታርጋ ቁጥር |
ሻንሲ ቁጥር
|
ሞተር ቁጥር
|
|||||||||
|
1 |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
|
ባጃጅ
|
ኦ/ሮ_01- 29628 |
MD2A25BZ7EWH99509
|
AZZWEH05264
|
2014
|
48513.98 (አርባ ስምንት ሺህ አምስት መቶ አስራ ሶስት 98/100 |
ሀምሌ 30/2018
|
4:00-6:00
|
|
ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ቢዥን ፈንድ ማደክር ፋይናንስ ዋና መ/ቤት
1. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ያለበት ሲሆን፤ ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
2- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማስያዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
3- መኪናው ያለበትን ሁኔታ ለማየት ቢሾፍቱ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል።
4 በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል።
5- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮች 0911352333/0910461712 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ