Reporter (Jul 26, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
እሸት ማይክሮፋይናንስ ተቋም አ.ማ 11 (አሥራ አንድ) ሞተርሳይክሎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
በዚህ መሠረት፡– በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት፡–
1. ሞተርሳ ይክሎች በሚገኘው ዋና ጽ/ቤት ጀርመን አደባባይ መካነእየሱስ ህንፃ 3ተኛ ፎቅ በሚገኘው ሕንፃ ሥር በመገኝት 20/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ እእስከ 4/12/2018 ዓ.ም ድረስ ማየት ይችላሉ::
2. ስለአሻሻጡ የተዘጋጀውን ዝርዝር ሁኔታ የያዘውን ሰነድ በተራ ቁጥር አንድ ከተጠቀሰው ዋና ጽ/ቤት ሒሳብ ክፍል የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል ከ20/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ ይችላሉ::
3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የጨረታ መነሻ ዋጋ 25% (ፐርሰንት) የጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መከኒሣ ቅርንጫፍ በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡
4. ጨረታው 4/12/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በዛው ዕለት ከ4፡30 ጀምሮ የሚከፈት ሲሆን የጨረታው ሰነድ ተጫራጮች ወይም የሰነድ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋና መሥሪያ ቤት አዳራሽ ቢሮ ይከፈታል፡
5. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-869 9604 በመደውል ወይም ከላይ በተገለፀው አድራሻ በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል::
6. የጨረታ አሸናፊው የሆነ ግለሰብ ወይም ድርጅት ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፐኦ ታሳቢ ተደርጎ ቀሪውን ገንዘብ በ5 ቀናት ወስጥ ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት::
መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::