Addis Zemen (Aug 21, 2026)
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር001/2019
የቦሌ ገርጂ የመ/ደ/ት/ቤት 2019 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል
|
ሎት |
የሚገዙ እቃዎች የሎት ዝርዝር |
በሲፒኦ የሚይዝ የገዘብ መጠን |
|
ሎት 1 |
ቋሚ ዕቃዎች |
35,000 (ሰላሳ አምስት ሺህ ብር) |
|
ሎት 2 |
ኤሊክትሮኒክስ እቃዎች |
40,000 (አርባ ሺህ ብር) |
|
ሎት 3 |
የፅህፈት እቃዎች |
30,000 (ሰላሳ ሺህ ብር) |
|
ሎት 4 |
ደንብ ልብስ |
20,000 (ሀያ ሺህ ብር) |
|
ሎት 5 |
የፅዳት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 6 |
አላቂ የትምህርት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 7 |
የህክምና እቃዎች |
4,000 (አራት ሺህ ብር) |
|
ሎት 8 |
የእስፖርት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 9 |
የቤተ ሙከራ እቃዎች |
6,000 (ስድስት ሺህ ብር) |
|
ሎት 10 |
የህትመት እቃዎች |
5,000 (አምስትሺ ሽህ ብር) |
|
ሎት 11 |
የጥገና እቃዎች |
4,000(አራት ሺህ ብር) |
|
ሎት 12 |
የትራንስፖርት አገልግሎት |
3,000 (ሶስትሺህ ብር) |
|
ሎት 13 |
የጭነት አገልግሎት |
3,000(ሶስትሺህ ብር) |
|
ሎት 14 |
የስልጠና ግብአት |
3,000(ሶስት ሺህ ብር) |
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
- የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለሚያመጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ማቅረብ አለበት፡፡
- አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ላይ ተቀባይነት የለውም፡፡
- ድርጅቱ 20 ፐርሰንት የመጨመር እና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀነው
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በየአንዳንዱ ሎት የሚጠየቀውን በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
- በጥቃቅን የሚሳተፉ ነጋዴዎች ከሚመለከተው አካል ደብባቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
- ቋሚ ዕቃዎች ናሙና የሚቀርብ በፎቶ ሲሆን ከዚያ ውጭ ያሉ እቃዎች ናሙና በአካል መቅረብ አለበት
- አሸናፊዎች የአሸነፉትን ጠቅላላ ዋጋ 10 ፕርሰንት (የውል ማስከበሪያ ማስያዝ አለባቸው)፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የእቃ ናሙና ከጨረታው መክፈቻ ቀን በፊት መቅረብ አለበት፡፡
- ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም
- ተጫራቾች የጨረታውን ማቅረቢያ ሰነድ በስራ ሰዓት ከመስሪያ ቤቱ ፋ/ግ/ን/አስ/ ቢሮ ቁጥር 9 የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት 100 ብር በመግዛት በጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በታሸገ ሁለት ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ቤተ– መፅሀፍት ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኝ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- አድራሻ ፡– ገርጂ ሮባ ዳቦ ቤት ገባ ብሎ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ መ/ደ/ት/ቤት
የቦሌ ገርጂ የመደ/ት/ቤት