Addis Zemen (Sep 09, 2026)
በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን ቀጥሉ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት እና ዝርዝር መግለጫ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ |
||||||
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት |
ታርጋ ቁጥር |
ሻንሲ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የተሠራበት ዘመን
|
||||||||
|
ቀን
|
ሰዓት
|
|||||||||||
|
1 |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ |
ባጃጅ
|
ኦ/ሮ-01-29628 |
MD2A25 BZ7EWH99509 |
AZZWEH 05264
|
2014
|
48513.98 (አርባ ስምንት ሺህ አምስት መቶ አስራ ሶስት 98/100) |
መስከረም 14/2019 |
4፡00-6፡00 |
|
1- ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ዋና መ/ቤት
2 አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አታሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
3- ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንከ ክፍያ ማስያዣ ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
4- መኪና ያለበትን ሁኔታ ለማየት ቢሾፍቱ ቪዥን ፈንድ ማይከሮ ፋይናንስ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የሥራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በግኘት መመልከት ይቻላል።
5 በንብረቱ ላይ ከመንግሥት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊ ይሸፍናል።
6- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች፡– 0911352333 /0910461712 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ