ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሃሳ/ተ/የግ/ማህበር ያገለገሉ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Reporter(Oct 26, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሥራ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

BEAEKA GENERAL BUSINESS PLC

Tel 11 126 80 19 Fax: +251 11 126 80 25 Mob: +251 911 20 88 75

E-mail: beaekageneralbusiness@gmail.com 

Addis Ababa, Ethiopia

የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሃሳ//የግ/ማህበር ከዚህ ታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የእቃው አይነት

መለያ

መለኪያ

ብዛት

 እቃዎቹ የሚገኝበት ቦታ

1

ያገለገለ ባዶ የሬንጅ በርሜል

80/100

በቁጥር

3000

ሰበታቆራ መስ/ፕሮጀክት

2

ያገለገለ ባዶ የሬንጅ በርሜል

80/100

በቁጥር

50

ጅግጅጋ / /ፕሮጀክት

3

ያገለገለ ባዶ የሬንጅ በርሜል

80/100

በቁጥር

106 ባለበት ሁኔታ)

ጅግጅጋ / /ፕሮጀክት

4

ያገለገለ ባዶ የሬንጅ በርሜል  (ፎግ)

MC-3000

በቁጥር

300

ጅግጅጋ / /ፕሮጀክት

5

ያገለገለ የብረት የዘይት በርሜል

ባለ200 ሊትር

በቁጥር

50

ጅግጅጋ / /ፕሮጀክት

6

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

12 x 20

በቁጥር

260

አዲስ አባባ

7

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

9 x 20

በቁጥር

11

አዲስ አባባ

8

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

14 × 24

በቁጥር

6

አዲስ አባባ

9

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

12 × 24

በቁጥር

2

አዲስ አባባ

10

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

20.5 x 25

በቁጥር

2

አዲስ አባባ

11

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

23.5 x 25

በቁጥር

2

አዲስ አባባ

12

ያገለገላ የተሽከርካሪ ጎማ

7.50 x 16

በቁጥር

20

አዲስ አባባ

13

ያገለገለ የአነስተኛ ተሽከርካሪ ጎማ

 

በቁጥር

131

አዲስ አባባ

14

ገለገለ የፕላስቲክ በርሜል

ባለ240 ሊትር

በቁጥር

125

አዲስ አባባ

15

ያገለ የብረት የዘይት በርሜል

ባለ208  ሊትር

በቁጥር

110

አዲስ አባባ

 

  1. ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ ሊኖራቸው ይገባል::
  2. የጨረታ አሸናፊ ተጫራቾች እቃዎቹን ከሚሸጡበት ቦታ በራሳቸው ወጪ አንስተው መውሰድ አለባቸው:
  3. ተጫራቾቹ ለሽያጭ የተዘጋጁትን እታዎች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ 230 እስከ 1030 ደረስ አዲስ አበባ ሃና ማሪያም ኢንዱስትሪ ግንባታ ፕሮጀክት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሰበታ ቆራ መንገድ ስራ ፕሮጄክት እና ጅግጅጋ ገለለሽ ደገምዶ ሰገግ መንገድ ስራ ፕሮጀክት መመልከት ይችላሉ::
  4. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድን የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) በመክፈል አዲስ አበባሃናማርያም አስተዳደር እና /አገልግሎት ቢሮ፣ ጅግጅጋ ገለለሽ ደገምዶ ሰንግ መንገድ ስራ ፕሮጀክት እና ሰበታ ቆሪ መንገድ ስራ ፕሮጀክት መውስድ ይችላሉ::
  5. ጅግጅጋ ከፋፈም 120 ኪሜ ዋናው ካምፕ ስልክቁጥር 0916314003/ 091310100/098110005 መግዛት ይችላሉ::
  6. ሰበታ መንገድ ስራ ፕሮጄክት ከአዲስ አበባ 88 ኪሜ ላይ ቆሪ በሚገኘው ስልክ ቁጥር 0944136720 /0911890946
  7. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለሚረቱበት ለእያንዳንዱ የእቃ  አይነት ለሚያቀርቡት የጨረታ ዋጋ 10 ፐርሰንት ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
  8. በጨረታው ራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎውቻችን በተገኙበት ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ሰዓት አዲስ አበባ ሃናማርያም በሚገኘው የጥ ማእከል ኣስተዳደር እና /አገልግሎት ቢሮ ይከፈታል።
  9. ድርጅታችን የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር

0905050189/0930363880


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *