የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የጉምሩክ ቀረጥ የተከፈለበት 1 /አንድ/ ያገለገለ ተሽከርካሪ ለ3ኛ ጊዜ እና 1 (አንድ) ያገለገለ ጄኔሬተር ለሁለተኛ ጊዜ ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የጉምሩክ ቀረጥ የተከፈለበት 1 /አንድ/ ያገለገለ ተሽከርካሪ ለ3ኛ ጊዜ እና 1 (አንድ) ያገለገለ ጄኔሬተር ለሁለተኛ ጊዜ ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (Apr 22, 2026)

በድጋሚ የወጣ ያገለገለ ተሽከርካሪ እና ጄኔሬተር

ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የጉምሩክ ቀረጥ የተከፈለበት 1 /አንድ/ ያገለገለ ተሽከርካሪ 3 ጊዜ እና 1 (አንድ) ያገለገለ ጄኔሬተር ለሁለተኛ ጊዜ ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች፡

  • የተሽከርካሪውን እና የጄኔሬተሩን ሁኔታ በድርጅቱ በመገኘት ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ጨረታ ሰዓት ድረስ ማየት ይቻላል::
  • የጨረታ ማስከበሪያ/ ቢድ ቦንድ/ የተሽከርካሪ እና የጄኔሬተር ከተ.. በፊት የሚገዛበትን ዋጋ 10% ከጨረታው መዝጊያ ሰዓት በፊት በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ ማድረግ ወይም በሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል::
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመክፈል ከድርጅቱ ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መግዛት ይቻላል::
  • የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎች የያዘውን የጨረታ ሰነድ በታሽገ ኢንቨሎኘ ከጨረታ መዝጊያ ሰዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት::
  • ጨረታው ሚያዝያ 30 ቀን 2018 . ላገለገለ መኪና ከጠዋቱ 415 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 እና ላገለገለ ጄኔሬተር ከጠዋቱ 445 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 500 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል::

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 01114 163 978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *