አዋሽ ኢንሹራንስ አ.ማ. የካሣ ክፍያ ፈፅሞባቸው ከደንበኞቹ የተረከባቸውን ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች እና ኢንሹራንሱ ሲገለገልባቸው የነበሩ ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ ቁሳቁሶችንና ሌሎችንም ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

አዋሽ ኢንሹራንስ አ.ማ. የካሣ ክፍያ ፈፅሞባቸው ከደንበኞቹ የተረከባቸውን ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች እና ኢንሹራንሱ ሲገለገልባቸው የነበሩ ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ ቁሳቁሶችንና ሌሎችንም ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter (May 27, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

አዋሽ ኢንሹራንስ .. የካሣ ክፍያ ፈፅሞባቸው ከደንበኞቹ የተረከባቸውን ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች እና ኢንሹራንሱ ሲገለገልባቸው የነበሩ ቀላል ተሽከርካሪዎች፣ ቁሳቁሶችንና ሌሎችንም ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል።

  • በመሆኑም እነዚህን ዕቃዎች ለመግዛት የምትፈልጉ ሁሉ ቃሊቲ ከሸገር ዳቦ ጎንና ቃሊቲ ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው የኩባንያችን የተጐዱ ተሽከርካሪዎች ማቆያ (ሪከቨሪ) በመገኘትና በማየት የምትገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ ከግንቦት 26 ቀን 2018 .. እስከ ሰኔ 5 ቀን 2018 .. ከቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ብሔራዊ ትያትር ጀርባ በሚገኘው አዋሽ ታወርስ የኩባንያው ዋና /ቤት እንግዳ መቀበያ ድረስ በመቅረብ የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ በመሙላት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በማስገባት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
  • ጨረታው ሰኔ 6 ቀን 2018 .. ከጠዋቱ 400 ሰዓት ቃሊቲ ከሸገር ዳቦ ጎን በሚገኘው የኩባንያችን ሪከቨሪ ይከፈታል።
  • ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም።
  • ተጫራቾች የመነሻ ዋጋቸው እስከ 5,000 ለሆኑት ብር 500 ከብር 5,001 እስከ ብር 10,000 ለሆኑት ብር 2,000 ከብር 10,001 እስከ 50,000 ለሆኑት ብር 5,000 ከብር 50,000 በላይ ለሆኑት የመነሻ ዋጋውን 10% /አስር በመቶ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ሁሉም የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ (CPO) መቅረብ አለበት።
  • ተጫራቾች ከተዘጋጀው የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ውጪ ሞልተው የሚያቀርቡት ማንኛውም ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስን ያካተተ መሆን አለበት።
  • በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  • ከጨረታው በኋላ ያሉትን ወጪዎች በሙሉ ገዢው ይሸፍናል።
  • አሽናፊዎች ንብረቶቹን ጨረታው ከተካሄደበት ቀን ጀምሮ 15 ቀናት ውስጥ ክፍያውን ፈጽመው ካልተረከቡ ጨረታው የሚሰረዝ ከመሆኑም በላይ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም፣ በሌላ በኩል ክፍያ ፈፅመው ዕቃዎቹን በተገለፀው ጊዜ የማያነሱ ቢሆን ኩባንያው ኃላፊነት የለበትም።
  • በአዋጅ ቁጥር 681/2010 አንቀፅ 6 (3) በተደነገገው መሠረት ጥገና ለሚከናወንባቸው ተሽከርካሪዎች የተሽከርካሪው የባለቤትነት ስም እንዲዛወርለት በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ለሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት ማመልከት ይኖርበታል።
  • ኢንሹራንሱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

አዋሽ ኢንሹራንስ ..

ዋና /ቤት 011 557 0001

ፋክስ 011 557 0208

የሪከቨሪ 011 439 1101 / 011 557 0218

12637 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *