Addis Zemen (Jun 28, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 014/2018
ሕብረት ባንክ አ.ማ ይጠቀምባቸው የነበሩ ከዚህ በታች የተገለፁትን ብዛታቸው 11 (አስራ አንድ) የተለያዩ ዓይነት ተሸከርካሪዎች እና 2 (ሁለት) ሞተር ሳይክሎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
|
ተ.ቁ |
የተሽከርካሪው ዓይነት |
የሠሌዳ ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የተሽከርካሪው ሞዴል |
የተሰራበት ዘመን |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
|
1 |
Hyundai Grand i 10 |
3-A11180 |
MALA741CBFM044109
|
G4LA-EM385950 |
I10
|
2014 |
2,300,000.00 |
|
2 |
Toyota Yaris |
3-64931 |
JTDBW90340-1203599 |
2NZ-5789053 |
NCP92L-BEMRKV |
2010 |
2,100,000.00 |
|
3 |
Automobile Nissan sunny |
3-95238 |
JN1BEAN16Z0001319
|
QG13-392307 |
BDEALMFN16EHAD-B
|
2011
|
1,400,000.00
|
|
4 |
Automobile Nissan sunny |
3-95239 |
JN1BEAN16Z0001314
|
QG13-392304 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011
|
1,500,000.00
|
|
5 |
Automobile Nissan sunny |
3-78284
|
JN1BEAN16Z0001190
|
QG13-392167
|
BDTALHFN16EHAD-B
|
2011
|
1,500,000.00
|
|
6 |
Automobile Nissan sunny |
3-79720
|
JN1BEAN16Z0001320
|
QG13-392306
|
BDEALHFN16EHAD-B
|
2011
|
1,250,000.00
|
|
7 |
Automobile Nissan sunny |
3-79989
|
JN1BEAN16Z0001169
|
QG13-392109
|
BDEALHFN16EHAD-B
|
2011
|
1,450,000.00
|
|
8 |
Automobile Nissan sunny |
3-89252
|
JN1BEAN16Z0001182
|
QG13-392161
|
BDEALHAN16EHAD-B
|
2011
|
1,350,000.00 |
|
9 |
Automobile Nissan sunny |
3-82446 |
JN1BEAN16Z0001181
|
QG13-392160 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011
|
1,500,000.00
|
|
10 |
Automobile Nissan sunny |
3-82445
|
JN1BEAN16Z0001183
|
QG13-392158 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011
|
1,400,000.00
|
|
11 |
Automobile Nissan sunny |
3-75915
|
JN1BEAN16Z0000488
|
QG13-391475
|
SUNNY SALOON
|
2010
|
1,200,000.00
|
|
12 |
Suzuki Motor |
3-2366
|
DE01X-042131
|
3TS-123100 |
DT175
|
2014
|
110,000.00
|
|
13 |
Suzuki Motor |
3-2378
|
DG01X-042688
|
3TS-123652 |
DT175
|
2014
|
110,000.00
|
በመሆኑም
- ንብረቶቹን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሜክሲኮ ሰንጋ ተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት (ህብር ታወር ሕንጻ) ዘወትር ሰኞ፣ ረቡዕ አና አርብ ጥዋት 3፡30 እስከ 5፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡00 እስከ 10፡00 ድረስ በአካል በመገኘት መጎብኘት ይችላሉ፡፡
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል መጫረት የሚፈልገውን ተሽከርካሪ የጨረታ መነሻ ዋጋ ወይም 25% በሕብረት ባንክ አ.ማ (Hibret Bank S.C) ስም የተሰራ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ከጨረታው ሰነድ ጋር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማስገባት ማቅረብ አለበት፡፡
- ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ/ በአካውንት ቁጥር IN0403007 አቅራቢያቸው በሚገኝ በማንኛውም የሕብረት ባንክ ቅርንጫፍ ገቢ በማድረግ የጨረታ ሰነዱን ከባንኩ ህብር ታወር ህንጻ 4ተኛ ፎቅ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 15% ተ.እ.ታን የሚያካትት ወይም የማያካትት ስለመሆኑ በግልጽ ማስፈር የሚጠበቅባቸው ሲሆን ይህን ሳይገልጹ ቢቀር ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ላይ ባንኩ 5% ተ.እ.ታን በመጨመር የሚያወዳደር ይሆናል፡፡
- ጨረታውን ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ሽያጩ ከፀደቀ በኋላ የሚመለስላቸው ሲሆን የጨረታው አሸናፊዎች ደግሞ ያስያዙት ገንዘብ ለሚገዙት ንብረት ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር ይታሰብላቸዋል፡፡
- በጨረታው አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ቀሪውን የሽያጩን ገንዘብ በ10(አስር) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል የሚጠበቅበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ቀን ካልፈፀመ ለጨረታ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች ንብረቶቹን የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ሕብር ታወር 4ኛ ፎቅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት በዋናው መስሪያ ቤት 4ተኛ ፎቅ በሠራተኞች ካፍቴሪያ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ባንኩ ንብረቶቹን በገዢው ስም ለማዘዋወር ለሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዘ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያች ማለትም ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎችና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ክፍያዎችን ገዥ (የጨረታው አሸናፊ) ይከፍላል፡፡
- ባንኩ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ ሕብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በስልክ ቁጥር 0114 562 10 24 ወይም 0114 16 97 57 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል
ሕብረት ባንክ አ.ማ.