Addis Zemen (May 13, 2026)
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር –ሻ/ሽ/ሪ-4499/18
የኢትዮጵያ ኤሴክትሪክ አገልገሱት ሻሸመኔ ሪጅን ያገለገለ (three winding /col) ትራንስፎርመሮች እና ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ሎት |
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
የሚገኝበት ቦታ |
መለኪያ
|
ብዛት
|
የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) |
የጨረታ መዝጊያ
|
የጨረታ መክፈቻ |
|
1 |
1 |
የተለያየ መጠን ያላቸው ያገለገሉ ትራንስፎርመሮች (three winding/ coil) |
ሻሸመኔ ከተማ 04 ቀበሌ በሚገኘው በተቋሙ ግምጃ ቤት |
በቁጥር
|
111 |
218,743.95 |
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 |
ግንቦት 21 ቀን 2008 ዓ.ም 8፡30 |
|
2 |
1 |
ቁርጥራጭ ብረቶች |
ኪ.ግ |
7000 |
10,500.00 |
ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።
1. ተጫራቾች ዝርዘር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅታችን አካውንት ቁጥር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (EEU Account No, 1000256449033) የማይመለስ ብር መውሰድ ይችላሉ 1000 /አንድ ሺህ ብር ገቢ በማድረግ ዘወትር በሥራ ሰዓት በመምጣት የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ።
2. ተጫራቾቾ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ ገዝተው ዘወትር በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት፤ ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ።
3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Security) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን፣ እና የጨረታ ማስከበሪያቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ስማቸውን እና ጨረታ ቁጥሩን በመግለፅ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
5. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት በሪጅኑ ሰፕላይ ቼይን ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ይከፈታል።
6. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ መሆን አለበት።
7. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 046-211-1066 / 09 13 92 02 55 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
8. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሻሸመኔ ሪጅን