Your cart is currently empty!
ኬኛ የግብርና መሣሪያዎች ማምረቻና ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተ/የግል ማህበር የተለያዩ መጠን ያላቸዉን ብረታ ብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኪሎ ግራም መሸጥ ይፈልጋል
Reporter(Oct 22, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 001/2018
ኬኛ የግብርና መሣሪያዎች ማምረቻና ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተ የግል ማህበር የተለያዩ መጠን ያላቸዉን ብረታ ብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ በኪሎ ግራም መሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶችን ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡–
- በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት፤ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርቲፊኬት፤ በአቅራቢነት ዝርዝር የተመዘገቡ በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችልና የመንግሥት ግዴታ ስለመወጣቱ የሚያሳይ ክሊራንስ ማቅረብ አለባቸዉ።
- ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ2፡30-11፡00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከ2፡30-6፡00 ሰዓት ድረስ ከግርጌ በተጠቀሰው አድራሻችን ቀርበው ከድርጅቱ ቢሮ የሀብት አስተዳደር መምሪያ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
- ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣ በኋላ በ11ኛዉ ቀን በ4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን የጨረታዉ ቀን እሁድ ላይ ከዋለ በሚቀጥለዉ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል።
- የጨረታን ዋጋ በሌላ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ በህግ የተከለከለ ሲሆን ይህን ተላልፎ የተገኘ ከጫረታ ውጪ ይሆናል። ዋጋው ሲቀርብ ስርዝ ድልዝ ካለው ተቀባይነት የለውም።
- የጨረታውን ዋጋ ማቅረቢያ ኦሪጂናልና ኮፒውን በመለየት በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ አለበት። በሰም ያልታሸገ ፖስታ ተቀባይነት የለውም።
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር ብቻ) የያዘ CPO ያስገቡበትን ለብቻ ወይም ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር በፖስታ አሽጎ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
- የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታው ማስከበሪያ እንደ አስፈላጊነቱ እንደ የስራ አፈጻጸም ዋስትና የሚታሰብለት ሲሆን ለተሸናፊዎች የጨረታ አሸናፊው እንደታወቀ ይመለስላቸዋል።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።
- አድራሻ፡ አ.አ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 02 ስልክ ቁጥር 011 614-9253/09 32-12-60-57/09 11-09-61-11
- ጃፓን ኤምባሲ አካባቢ ራማዳ ሆቴል ፊት ለፊት ስንታየሁ በላይ ህንፃ 6ኛ ፎቅ ኬኛ የገብርና መሣሪያዎች ማምረቻና ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተ/የግል ማህበር
cttx Building and Finishing Materials cttx, cttx Construction and Water Works cttx, cttx Construction Machinery and Equipment cttx, cttx Disposal Sale cttx, cttx Metal and Metal Working cttx, cttx Other Metals cttx, cttx Other Sales cttx, cttx Sales, cttx Steel, cttx Steel Raw Materials and Products cttx, Disposals and Foreclosure cttx, Metals and Aluminium cttx