Addis Zemen (Sep 14, 2026)
የተወጋጅ ንብረት ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡- ግጨ 001/2019
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ ይዞታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
በዚህ መሠረት ተጫራቾች፡-
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይመለያቁጥር ቲንሠርተፍኬት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ገዝተው ዝርዝሩን ከሰነዱ መመልከት የሚችሉ ሲሆን የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ፡-
- ሎት 1. ልዩ ልዩ የፈርኒቸር ምርቶች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ሎት 2. የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች (ሲስተም ዩኒት፣ ሞኒተር እና የተለያዩ ፕሪንተሮች) የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5000 (አምስት ሺ ብር)
- ሎት 3. ቁርጥራጭ ብረታ ብረት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000 (ሃያአምስት ሺ ብር)
- ሎት 4. የብረት በርሜል፣ የዕቃ ማጠቢያ ሲንከ፣ የብረት ባልዲ፣ የብረት ካዝና፣ የቡና መፈልፈያ ቋት፣ የእሳት ማጥፊያ ሲሊንደር የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25000 (ሃያ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 5. የተነጣጠሉ ዴከሰን ሼልፍ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25000 (ሃያ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 6. የሣይንስ ትምህርት መርጃ አላቂና ጥሬ ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ሎት 7. የታይፕራይተር መለዋወጫ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15000(አስራ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 8. የህትመት ተረፈ ምርቶች
-
- ምድብ 1 ቁርጥራጭ ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 2 ሲግኒቸር ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 3 ኮር ያለ ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10000 (አሥር ሺ ብር)
- ምድብ 4 ያገለገለ ፕሌት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 5 ያገለገለ ፊልም የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10000 (አሥር ሺ ብር)
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ሰነዱን በመግዛት ንብረቶቹ በሚገኙበት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት በመገኘት ማየት ይችላሉ።
- ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ በ4፡00 ሰዓት ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ይከፈታል። ሆኖም የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም ዝግ ላይ ከዋለ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቶ የተጠበቀ ነው።
የድርጅቱ ዋና መ/ቤት አድራሻ አ/አ ቦሌ ክፍለ ከተማ ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንፃ ወደ ቀኝ በILRI/ እና FOR ድርጅቶች መካከል በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ ይገኛል።
ለበለጠ መረጃ፡- በሥራ ሰዓት በ 0911758804 ወይም በ 0911866167 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት