የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ያገለገሉ ቦይለር፣ ስፕሊት ባንድ ሶው፣ ትልቁ ትራንስፎርመር፣ ያገለገሉ የመኪና ጐማዎች፣ ያገለገሉ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የተሽከርካሪ ኬሪ ቦይ፣ ያገለገለ የውሃ ማጣሪያ፣ ያገለገሉ ቴሌቭዥን፣ ቪዲዩ ካሜራ፣ ቴፕ፣ የድምፅ ሚክሰር፣ የተለያዩ የተሽከርካሪ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ ብረታ ብረት እና የተሰባበሩ ጋሪ፣ የሳርጉ ጄሪካን፣ ጋዜጣ እና ሌሎች የተለያዩ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Reporter(Feb 11, 2026)

የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎች ጨረታ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ያገለገሉ ቦይር፣ ስፕሊት ባንድ ሶው፣ ትልቁ ትራንስፎርመር፣ ያገለገሉ የመኪና ጐማዎች፣ ያገለገሉ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የተሽከርካሪ ኬሪ ቦይ፣ ያገለገየውሃ ማጣሪያ ያገለገሉ ቴሌቭዥን ቪዲዩ ካሜራ፣ ቴፕ፣ የድምፅ ሚክሰር፣ የተያዩ የተሽከርካሪ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ ብረታ ብረት እና የተሰባበሩ ጋሪ፣ የሳርጉ ጄሪካን፣ ጋዜጣ እና ሌሎች የተያዩ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ሆነም ማንኛውም ተጫራች:-

  • ያገለገሉ እቃዎች ያሉበትን ሁኔታ በድርጅቱ በመገኘት ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ጨረታ መዝጊያው ሰዓት ድረስ ማየት ይችላሉ።
  • የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገፀዉ መሠረት ይሆናል።
  • አገለገሉ እቃዎች ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመ ብር 200.00 /ሁስት መቶ ብር/ በመክፈል ከማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  • የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎችን የያዘ የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት በት።
  • ጨረታው የካቲት 18 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው 4:30 ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።

ድርጅቱ የተሻ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ በአጭር የስልክ ቁጥር 8868 / 011 416 3978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት!!!