Addis Zemen (Apr 23, 2026)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
በማዕከላዊ ክልል በጉራጌ ዞን የእንደጋኝ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት የሴክተር መሥርያ ቤቶች አገልግሎት የማይሰጡ የተለያዩ ንብረቶች ሞተሮች ሌሎች የሞተር ስፔር ፓርቶች ያገለገሉ ጀኔሬተሮች ያገለገሉ የመኪና ባትሪዊች አዲስ የብስከሌት ጎማዎች የፕላስቲክ ኮንዲቶች የቱቦ ፐርሊኖች የብርት ባርሜሎች የሞተር ቸርኬዊች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
መስፈርት
1/ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
2/ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው
3/ የንግድ መለያ ቁጥር ያላችው
4/ CPO 15,000 /አስራ አምስት ሺህ ብር/ በ/ኢ/ያ ንግድ ባንክ በእንደጋኝ ወርዳ ፋይናስ ጽ/ቤት ስም ማሰራት ይኖርባቸዋል።
5/ አጠቃላይ የእቃው ዝርዝር የሚገልፅ ሰነድ ከግዢ ሥራ ሂደት ቢሮ 500 ብር /አምስት መቶ ብር/ ቢቻ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ።
ተጫራቾች የምትወዳደሩበት ዋጋ በሚነበብ የእጅ ፁሁፍ በመሙላት በፐስታ በማሸግ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አስራ አምስት ተከታታይ ቀናት በኋላ 8፡00 ሰዓት ግዢ ንብርት አስተዳደር ሥራ ሂደት ቢሮ መስገባት ይኖርባቸዋል የጨረታው ሳጥን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ተጨራቶች ውይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 8፡30 ይከፈታል።
ማሳሰቢያ፡ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጨ ካገኝ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።
መርጃ ስልክ ቁጥር 011 350 0047/48
ጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ፋይናስ ጽ/ቤት
በማዕከላዊ ክልል በጉራጌ ዞን የእንደጋኝ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት